エピソード

  • የሐምሌ 25 ቀን 2017የዜና መፅሔት
    2025/08/01
    የትግራይ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራውን አዲስ ፓርቲ መክሰሱ፤ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዝናብ መታጣቱና የሃይማኖት አባቶች ሕዝቡ ጸሎትና ዱአ እንዲሁም በፍራንክፈርት ጀርመን በመካሄድ ላይ የሚገኘውን በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ዝግጅትን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት
    続きを読む 一部表示
    14 分
  • የሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓም የዜና መጽሔት
    2025/07/31
    የኦሮሚያ ክልል የሥነ-ምግባር ጉድለት አሳይተዋል ያላቸዉን በርካታ ሚሊሻዎች ማባረሩን የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያሳለፈዉ ዉሳኔ በአዋሽ ሲሽር፣ የኢትዮጵያ የፈዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ደግሞ የሐገሪቱ ምርጫ ቦርድ በሲዳማ ፌደራሊስ ፓርቲ ላይ ያሳለፈዉን ዉሳኔ ሽሯል ፣መሐል አዲስ አበባን ያጥለቀለዉ ጎርፍ ምክንያት የዜና መፅሔት ያስቃኘናል
    続きを読む 一部表示
    17 分
  • የሐምሌ 23 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
    2025/07/30
    በሶማሌ ክልል የአስተዳደር መዋቅር፤ የቀጠለው የፓርቲዎች እና ሕዝብ ተቃውሞ፤ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት በአዲሱ የወረዳዎች አደረጃጀት ውሳኔ፤ ሂውማን ራይትስ ዎች ሕግ አውጭዎች የሲቪል ድርጅቶች ማሻሻያ ረቂቅ ሕግን ውድቅ እንዲያደርጉ መጠየቁ፤ አብን ለመንግሥትና የፖለቲካ ኃይሎች ያቀረበው የሰላም ጥሪ፤ ናዳ ያስከተለው ስጋት በሺህዎችን ከመኖሪያ አካባቢያቸው ማስለቀቁን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት
    続きを読む 一部表示
    20 分
  • የዜና መጽሔት፤ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ማክሰኞ
    21 分
  • የሐምሌ 21 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
    2025/07/28
    ዜና መጽሔት ጥንቅር፤ 1, "ጦርነት ያብቃ፣ ሠላምና ዲሞክራሲ ይስፈን" ሲል መግለጫ ያወጣዉ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓረቲዎቸ ጥምረት 2, በትግራይ ደቡባዊ ዞን የቀጠለዉ ተቃዉሞ 3, ሶማሌ ክልል በሞያሌና ሌሎች አከባቢዎች ላይ ያወጣው አዲስ መዋቅር የገጠመው ተቃውሞ እንዲሁም «በመንግስትና በፋኖ ሀይሎች መካከል የሚካሄደዉ ጦርነት ጭንቀት ዉስጥ ከቶናል» ሲሉ የተናገሩት በመጠለያ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ጉዳይ የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እንዳስሳለን።
    続きを読む 一部表示
    16 分
  • የሐምሌ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    2025/07/25
    የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ያሰሙት የሰላም ጥሪ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ሕዝብ፣የሐገር ሽማግሌዎችና የሐይማኖት መሪዎች ተቃዉሞ፣ የጎርፍ አደጋ በአዲስ አበባ አበባ-
    続きを読む 一部表示
    12 分
  • የሐምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    2025/07/24
    በዕለቱ የዜ መጽሔት «ሕዝብ ለመብቱ በአንድነት መቆም እንዲጀምር» ሲል ኢሕአፓ ጥሪ ማስተላለፉ፤ የቀይ ባህር ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ለዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ አቤት ማለቱ፤ የካሳ ክፍያ ከሕግ አንጻር እንዴት እየተተገበረ ነው? እንዲሁም ትግራይ ክልል የፖለቲካ አለመረጋጋትና የቱሪዝም እንቅስቃሴን የሚዳስሱ ዘገባዎች በተከታታይ ይቀርባሉ ።
    続きを読む 一部表示
    17 分
  • የሐምሌ 16 ቀን 2017 ዓ.ም የዜና መፅሔት
    19 分