• DW Amharic የሚያዝያ 16 ቀን 2017 የዓለም ዜና

  • 2025/04/24
  • 再生時間: 11 分
  • ポッドキャスト

DW Amharic የሚያዝያ 16 ቀን 2017 የዓለም ዜና

  • サマリー

  • የኢትዮጵያ ሪፖርተር ጋዜጣ አበበ ፍቅር የተባለ ዘጋቢው የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች ለማነጋገር ሲሞክር መታሰሩን አስታወቀ። ኬንያ እና ቻይና ግንኙነታቸውን ወደ አዲስ ደረጃ ለማሳደግ እና የንግድ እንቅፋቶችን ለመቃወም ተስማሙ። በመሐመድ ሐምዳን ደጋሎ በሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተመሠረተ የተባለውን ትይዩ መንግሥት ግብጽ እና ጅቡቲ ተቃወሙ። እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በምትገኘው ጃባሊያ በአንድ ፖሊስ ጣቢያ ሐሙስ ላይ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ አስር ሰዎች ተገደሉ። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በዩክሬን የምትፈጽማቸውን ጥቃቶች እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ።
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

የኢትዮጵያ ሪፖርተር ጋዜጣ አበበ ፍቅር የተባለ ዘጋቢው የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች ለማነጋገር ሲሞክር መታሰሩን አስታወቀ። ኬንያ እና ቻይና ግንኙነታቸውን ወደ አዲስ ደረጃ ለማሳደግ እና የንግድ እንቅፋቶችን ለመቃወም ተስማሙ። በመሐመድ ሐምዳን ደጋሎ በሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተመሠረተ የተባለውን ትይዩ መንግሥት ግብጽ እና ጅቡቲ ተቃወሙ። እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በምትገኘው ጃባሊያ በአንድ ፖሊስ ጣቢያ ሐሙስ ላይ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ አስር ሰዎች ተገደሉ። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በዩክሬን የምትፈጽማቸውን ጥቃቶች እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ።

DW Amharic የሚያዝያ 16 ቀን 2017 የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。