• የዓለም ዜና

  • 著者: DW
  • ポッドキャスト

የዓለም ዜና

著者: DW
  • サマリー

  • ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።
    2025 DW
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።
2025 DW
エピソード
  • DW Amharic የሚያዝያ 16 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/04/24
    የኢትዮጵያ ሪፖርተር ጋዜጣ አበበ ፍቅር የተባለ ዘጋቢው የክፍለ ከተማ ኃላፊዎች ለማነጋገር ሲሞክር መታሰሩን አስታወቀ። ኬንያ እና ቻይና ግንኙነታቸውን ወደ አዲስ ደረጃ ለማሳደግ እና የንግድ እንቅፋቶችን ለመቃወም ተስማሙ። በመሐመድ ሐምዳን ደጋሎ በሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተመሠረተ የተባለውን ትይዩ መንግሥት ግብጽ እና ጅቡቲ ተቃወሙ። እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በምትገኘው ጃባሊያ በአንድ ፖሊስ ጣቢያ ሐሙስ ላይ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ አስር ሰዎች ተገደሉ። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በዩክሬን የምትፈጽማቸውን ጥቃቶች እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና
    2025/04/23
    የሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ ትናንት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት የሚሊሻ አባላትን ጨምሮ 15 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በጥቃቱ ከባድ መሣሪያዎችም ጥቅም ላይ መዋላቸውንም ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ጅቡቲ ሕገ ወጥ ስደተኞችን በቅርቡ ማባረር እንደምትጀምር አስታወቀች። ስደተኞቹ እስከሚቀጥለው ሳምንት ድረስ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር አዟል። የፍልስጤም ፕሬዝዳንት መሐሙድ አባስ ሀማስ ጋዛ ውስጥ የያዛቸውን ታጋቾች በሙሉ እንዲለቅ ጠየቁ። ታጋቾቹን ይዞ መቆየቱ እስራኤል በፍልስጤም ጥቃቷን እንድትቀጥል ሰበብ ሆኗታል ብለዋል።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የሚያዝያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
    11 分

የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。