『የዓለም ዜና』のカバーアート

የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

著者: DW
無料で聴く

このコンテンツについて

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።2025 DW 政治・政府
エピソード
  • DW Amharic የሐምሌ 27 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/08/03
    በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ ታጣቂዎች ከ50 በላይ ሰዎችን በጅምላ አገቱ። ሩሲያ በዩክሬን ቁጥጥር ሥር በሚገኙት የዶኔትስክ እና ኼርሶን ግዛቶች በሣምንቱ መገባደጃ በፈጸመችው ድብደባ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት ዛሬ እሁድ አስታወቁ። የፍልስጤም ቀይ ጨረቃ ማኅበር በኻን ዩኒስ በሚገኝ ዋና መሥሪያ ቤቱ ላይ በተፈጸመ ጥቃት አንድ ሠራተኛው ሲገደል ሌሎች ሦስት መቁሰላቸውን አስታወቀ። የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይ ኃላፊ ካያ ኻላስ በሐማስ እጅ የሚገኘው እስራኤላዊ ታጋች ሁኔታ "አስደንጋጭ" ሲሉ አወገዙ። በምሥራቃዊ ሩሲያ ካምቻትካ ግዛት የሚገኝ እሳተ ገሞራ ከ600 ዓመታት ገደማ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈነዳ።
    続きを読む 一部表示
    8 分
  • የሐምሌ 26 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና
    7 分
  • የሐምሌ 25 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/08/01
    -የኢትዮጵያ መንግሥትና ህወሓት የዳግም ጦርነት ፉከራና ዝግጅታቸዉን እንዲያቆሙ የሚደረገዉ ጥሪና ግፊት እንደቀጠለ ነዉ።ከዚሕ ቀደም ተደጋጋሚ ሙከራ ባደረጉት ሽማግሌዎች ላይ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ጥሪም ታክሎበታል።-----እስራኤል ላስራበችዉ ለጋዛ ሕዝብ የተለያዩ መንግሥታት የምግብና የመድሐኒት ርዳታ ከዓየር እየተጣሉ ነዉ።የአሜሪካዉ ልዩ መልዕክተኛ ደቡባዊ ጋዛን ሲጎበኙ፣ የጀርመን ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ደግሞ የእስራኤል ሰፋሪዎች ፍልስጤማዉያንን መግደል፣ማቁሰልና ማጥቃታቸዉን አዉግዘዋል።-የሩሲያና የቻይና የባሕር ኃይላት የስድስት ቀናት የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ዛሬ ጀመሩ።
    続きを読む 一部表示
    11 分
まだレビューはありません