『የሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና』のカバーアート

የሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና

የሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

DW Amharic-የዛሬው የዓለም ዜና ጥንቅር፤ የአልሸባብ ታጣቂዎች ማሃስ የተባለች ቁልፍ ከተማ መቆጣጠራቸውን፤በጋዛ እየተባባሰ ያለውን ሰብአዊ ቀውስ ለማቃለል የመጀመሪያወቹ የእርዳታ መኪኖች ፍልስጤም ግዛት መድረሳቸውን፤ በግሪክ ከባድ የሙቀት ያስከተለው የሰደድ እሳት አደጋው እየጨመረ መምጣቱን፤ ኢራን ሁለት በስደት ላይ ያለ የታጣቂ ቡድን አባላትን በሞት መቅጣቷን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
まだレビューはありません