『የጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና』のカバーアート

የጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

DW Amharic -የዛሬው የዓለም ዜና፤ በአፋር ክልል በትግራይ ሀይሎች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት ለጥቂት ቀናት ሲካሄድ የቆየ ነው መባሉን፤የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ ከ7ኛው አገር አቀፍ ምርጫ በፊት የሕገመንግሥት ማሻሻያ እንዲደረግ መጠየቃቸው፤አልፋሺር በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል ከተያዘች ወዲህ ሰባት ጋዜጠኞች የደረሱበት አለመታወቁን፤ሱዳን፤ የፈጥኖ ደራሽ ሀይሉ በአሸባሪነት እንዲሰየም መጠየቋን፤ደቡብ አፍሪካ በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ውስጥ ተሳትፈው ከተያዙ ዜጎቿ የድረሱልኝ ጥሪ እንደደረሳት መግለጿን፤እስራኤል ከግብፅ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የተዘጋ ወታደራዊ ቀጠና ማወጇን ያስቃኛል።
まだレビューはありません