『የግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት』のカバーアート

የግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

የግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る
የዜና መጽሔት፤ ምርጫ ቦርድ ያሰማራው የፀጥታ ኹኔታን የቃኘው ቡድን ያቀረበው ውጤትና የፓርቲዎች አስተያየትን ያስቀድማል፤ በምርጫ 2018 እና የተቀዛቀዘው የኦፌኮ ተሳትፎ፤ የደቡብ ወሎ የምርጫ ካርድ ውዝግብ ታግተው የነበሩ ከመቶ በላይ የፍንጫ ስኳር ፋብሪካ ጊዜያዊ ሠራተኞች መለቀቀቅ፤ የብሔራዊ ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ እና የኑሮ ውድነት ስጋት እንዲሁም አፍሪካ ሲዲሲ ኢቦላ አስቸኳይ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ነው ማለቱን የሚስቃኙ ስድስት አካቷል።
adbl_web_anon_alc_button_suppression_t1
まだレビューはありません