『የግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት』のカバーアート

የግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

የግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る
በዜና መጽሔት አራት ዘገባዎችን እናስተነትናለን ። በሰሜን ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለቀጣዩ ምርጫ «እንኳን ሌላ ፓርቲ ብልጽግናም ራሱ አይቀሰቅስም» ማለታቸው፤ ጠ/ሚ ዐቢይ ስለ ሥራና ሠራተኛ ባሰሙት ንግግር የሰዎች አስተያየት፤ የሁለት ዓመት አስገዳጁ የቤት ኪራይ ውል አዋጅ ሊያበቃ መቃረቡ፤ እንዲሁም የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) በምርጫ ቦርድ ላይ ክስ መመሠረቱ ይሰኛሉ ዘገባዎቹ ።
adbl_web_anon_alc_button_suppression_t1
まだレビューはありません