『የዜና መጽሔት፤ ታሕሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ』のカバーアート

የዜና መጽሔት፤ ታሕሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ

የዜና መጽሔት፤ ታሕሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

የዜና መጽሔታችን በጥንቅሩ ኢዜማ የፓርቲው የትምህርት ፖሊሲ በትምህርት ሚኒስቴር ተግባራት ውስጥ እየተፈፀመ መሆኑን ማስታወቁ ፤ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሹም ሽር ማድረጉ፤ ኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) በከፍተኛ አመራርነት ለዓመታት ያገለገሉ ፖለቲከኛ ደስታ ድንቃ ከፓርቲው መውጣታቸውን ማረጋገጣቸው፤ በአማራ ክልል ከሶስት ዓመት በላይ ተቋርጦ የነበረው የመምህራን ዝውውር ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ እና የቀጠለው የሩስያ ዩክሬን ጦርነት እና አዲሱ የሰላም ሐሳብ በሚሉ ርዕሶች የተሰናዱ የዕለቱ ዘገባዎቻችን በቅደም ተከተል ይተነተናሉ።
まだレビューはありません