『የረቡዕ ግንቦት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና』のカバーアート

የረቡዕ ግንቦት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የረቡዕ ግንቦት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る
አ.አ፥ ለቀጣዩ ምርጫ ሥራ ዝግ እንደሚኾን ምርጫ ቦርድ ዐሳወቀ፤ አ.አ፥ 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ፤ ጆሐንስበርግ፥ የጋና መንግሥት ዜጎቹን መጤ ጠል ሥጋት ካጠላባት ደቡብ አፍሪቃ ወደ አገራቸው እየመለሰ ነው፤ ዋሽንግተን፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ናይሮቢ፥ ካናዳ እና ባሐማ ከኤቦላ ጋር የተገናኘ የጉዞ ክልከላ ተግባራዊ አደረጉ፤ ጋዛ፥እሥራኤል አዲስ የተሾሙ የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ አዛዥን መግደሏን ዐሳወቀች፤
adbl_web_anon_alc_button_suppression_t1
まだレビューはありません