『የሐሙስ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና』のカバーアート

የሐሙስ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የሐሙስ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

ጋምቤላ፥ ከፖሊስ አዛዥ ግድያ በኋላ በከተማዪቱ ሥጋቱ እንዳየለ ነው፤ አጣዬ፥ የአማራና ኦሮሞ ማኅበረሰብ ሰላም በማውረድ በጋር ማረስና መሥራት ጀመሩ፤ ዋጋዱጉ፥ቡርኪና ፋሶ በቁጥጥር ስር አውላቸው የነበሩ 11 የናይጄሪያ አየር ኃይል አባላትን ለቀቀች፤ ዋሽንግተን፥ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በደቡብ አፍሪቃ መታሰራቸውን የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አወገዘ፤ ብራስልስ፥ በአውሮጳ ኅብረት ጉባኤ የታገደው የሩስያ ሐብት ዋነኛው አጀንዳ ነው፤ ኪዬቭ፥ በጎርጎሪዮሱ 2026 እስከ 50 ቢሊዮን ዩሮ የበጀት ክፍተት እንዳለባት ዐሳወቀች
まだレビューはありません